የልቤን ማዋየው የውስጤን ሚስጥረኛዬ ባዝንም ብከፋም ማይለየኝ መጽናኛዬ ነፍሴ ትረካለች በአንደበቱ ቃል በምክሩ የመኖሬ ትርጉም እርሱ ብቻ ነው ሚስጥሩ ወደ አባቴ ልቅረብ እንጂ የሚረዳኝ የለም ከእርሱ ውጪ ወደ አባቴ ልቅረብ እንጂ የሚረዳኝ የለም ከእርሱ ውጪ እጄን አነሳሁ ወደ ላይ ወደ ሚሰማኝ ወደሚያይ ጩኸቴን ሰምቶ ይመልሳል እንባዬን ከዓይኔ ያብሳል አባበዬ አባትዬ አባብዬ ከእስትንፋሴ ይልቅ ይቀርበኛል አይርቀኝም የፍቅር ቃል ኪዳን ገብቶልኛል አይተወኝም እንዳወራው ድፍረት ይሰጠኛል የፍቅር ዓይኖቹ ልቤ ተፈወሰ ሲዳስሰኝ በመልካም እጆቹ መልካም ነህ መልካም መልካም ነህ መልካም ነህ መልካም መልካም ነህ የልቤን ማዋየው የውስጤን ሚስጥረኛዬ ባዝንም ብከፋም ማይለየኝ መጽናኛዬ ነፍሴ ትረካለች በአንደበቱ ቃል በምክሩ የመኖሬ ትርጉም እርሱ ብቻ ነው ሚስጥሩ ወደ አባቴ ልቅረብ እንጂ የሚረዳኝ የለም ከእርሱ ውጪ ወደ አባቴ ልቅረብ እንጂ የሚረዳኝ የለም ከእርሱ ውጪ እጄን አነሳሁ ወደ ላይ ወደ ሚሰማኝ ወደሚያይ ጩኸቴን ሰምቶ ይመልሳል እንባዬን ከዓይኔ ያብሳል አባበዬ አባትዬ አባብዬ ትዋሽ ዘንድ እንደሰው አይደለህ እውነተኛ ነህ የተናገርከውን ታደርጋለህ ትፈጽማለህ ቢታመኑህ ታማኝ አንተ በቻ ወረት የሌለህ ከአጠገቤ ሁሌ ማትለየኝ አንተ ብቻ ነህ መልካም ነህ መልካም መልካም ነህ መልካም ነህ መልካም መልካም ነህ ትልቅነትህ እየገረመኝ አጠገቤ ነህ ይሄም ሲደንቀኝ ዘልቀህ ውስጤ ገብተሃል መኖሪያህን አድርገሃል የእኔ ሆነሃል