ሥራችንን ለእሳት መቃጠል አሳልፈን ብንሰጥ በመልአክት ልሳን እንኳን ብንናገርም ተራሮችን እስከናፈርስ ነግ ቢኖረንም ፍቅር ግን ከሌለን ኢሄ ሁሉ አይጠቅምም አዝ፦ ከሁሉ የሚበልጠዉ መንገድ መንገድ ፍቅር ነውና በእርሱም ይህን . (1) . (2x) አንዲያ ልጁን እስኪሰጠን . (2) . ከወደደን በደላችንን ሳይቆጥር ከእራሱ ጋር ካስታረቀን ከወንድማማች መዋደድ ነፍሳችንንም አጥተን እንጓዝ ከሁሉ በሚበልጠው መንገድ እያስተዋልን አዝ፦ ከሁሉ የሚበልጠዉ መንገድ መንገድ ፍቅር ነውና በእርሱም ይህን . (1) . (2x) በፍቅር የሚኖር በእግዚአብሔር ይኖራል በእግዚአብሔርም በእርሱ ኑሮና ውበት ይታያል ጌታ እርሱ ያለውን ፍቅር ያወቀ ቢኖር ባለ እንጀራውን እንደራሱ ይውደድ በደልን አይቁጠር አዝ፦ ከሁሉ የሚበልጠዉ መንገድ መንገድ ፍቅር ነውና በእርሱም ይህን . (1) . (2x) ዝቅ ዝቅ ማለት መተጣጠብ ሲኖር በፍቅር አንዱ ለሌላው እራሱን ማስገዛት ሲጀምር አቤት የእግዚአብሔር ቤት ውበቱ ልዩ ነው መዓዛው ፍቅር ነውና የርስቱ ዋና መለያው አዝ፦ ከሁሉ የሚበልጠዉ መንገድ መንገድ ፍቅር ነውና በእርሱም ይህን . (1) . (2x) ባለእንጀራችንን እንደ እራሳችን እንውደድ ድካሙን እያየን በድፍረት አንፍረድ እግዚአብሔር ፍቅር ነወና በፍቅር እንኑር ኢሄ ነው መታወቂያው የጌታ ደቀመዝሙር አዝ፦ ከሁሉ የሚበልጠዉ መንገድ መንገድ ፍቅር ነውና በእርሱም ይህን . (1) . (2x) ለእግዚአብሔር ያለን ፍቅር የሚረጋገጠው በአጠገባችን ያለውን ወንድማችንን ስንወደው ነው ጌታ ደስ በሎት መስዕዋታችንን የሚያሸተው በደልን ይቅር የሚል ጥሩ ልብ ሲኖረን ነው አዝ፦ ከሁሉ የሚበልጠዉ መንገድ መንገድ ፍቅር ነውና በእርሱም ይህን . (1) . (2x)