አየሁ እንደ አንተ ያለ የለም ኢየሱስ እንደ አንተ ያለ ኢየሱስ የለም ወዳጅ ቢሆን አዝ፦ ጓዳዬ ሲሞላ ስገረም ኦሆ ስገረም ያሰብኩት ሲሳካ ስገረም አሄ ስገረም የለመንኩት ሲሆን ስገረም እኔ ስገረም አየሁ ወዳጅ እንደ አንተ የለም አየሁ አባት እንደ አንተ የለም አየሁ ውዴ እንደ አንተ የለም ስራዬ ተሰርቶ ሁሉ ነገር አልቆ በምሥጋና ሞላኝ መርገሜን ወስዶ ስገረም ስደነቀኝ ሚስጥሩ ሰገባኝ የጥያቄዬ መልስ ጌታዬ ሆነልኝ አዝ፦ ጓዳዬ ሲሞላ ስገረም ኦሆ ስገረም ያሰብኩት ሲሳካ ስገረም አሄ ስገረም የለመንኩት ሲሆን ስገረም እኔ ስገረም አየሁ ወዳጅ እንደ አንተ የለም አየሁ አባት እንደ አንተ የለም አየሁ ውዴ እንደ አንተ የለም እጄን በአፌ ጭኜ ዛሬ እንዳመሰግን መከራዬን ድልድይ አድርጐ አሻገረኝ በአለፍኩት ጐዳና ከእኔስ አይለየኝ ተገረም ብሎኛል ይህን ፀጋ ሰጥቶኝ አዝ፦ ጓዳዬ ሲሞላ ስገረም ኦሆ ስገረም ያሰብኩት ሲሳካ ስገረም አሄ ስገረም የለመንኩት ሲሆን ስገረም እኔ ስገረም አየሁ ወዳጅ እንደ አንተ የለም አየሁ አባት እንደ አንተ የለም አየሁ ውዴ እንደ አንተ የለም በጨነቀኝ ጊዜ ወደ አምላኬ ጮህኩኝ ማድጋዬን ሞላው መጥቶ አሳረፈኝ ተደላድልኩ በቃ ተሞላ ጓዳዬ ተትረፍርፎልኛል ተከፍሎ እዳዬ [1] አዝ፦ ጓዳዬ ሲሞላ ስገረም ኦሆ ስገረም ያሰብኩት ሲሳካ ስገረም አሄ ስገረም የለመንኩት ሲሆን ስገረም እኔ ስገረም አየሁ ወዳጅ እንደ አንተ የለም አየሁ አባት እንደ አንተ የለም አየሁ ውዴ እንደ አንተ የለም