Song Lyrics

ሌላ ቃላት የለኝም

Tagay Woldemariam
Bizu Zemen Yeteshekemkegn
ክብሬን ሁሉ ጥዬ ለአንተ እሰግዳለሁ የሽቶዬን ብልቃጥ በፊትህ አሰብራለሁ አግርህ ስር ወድቄ አገዛልሃለሁ ላከበርከኝ ጌታ ይህም ሲያንስህ ነው (2x) አዝ፦ ሌላ ቃላት የለኝም አንተን የማከብርበት ግን አንዲያው ተመስገን ልበልህ በሰጠኸኝ አንደበት (2x) በምንስ ጀምሬ በምን ልጨርሰው ጌታ ውለታህን በምን ቃል ልግለጸው እንዲያው ዝም ብዬ ክብርን አሰጥሃለሁ በብዙ ምሥጋና ፊትህ እቀርባለሁ (2x) አዝ፦ ሌላ ቃላት የለኝም አንተን የማከብርበት ግን አንዲያው ተመስገን ልበልህ በሰጠኸኝ አንደበት (2x) ኧረ እኔስ ምህረትህ እጅግ በዝቶልኛል ብዙ ኃጢአቴን ይቅር ብለኸኛል በዘመኔ ሁሉ ለአንተ እገዛለሁ በገናዬን ይዤ ፊትህ እዘምራለሁ (2x) አዝ፦ ሌላ ቃላት የለኝም አንተን የማከብርበት ግን አንዲያው ተመስገን ልበልህ በሰጠኸኝ አንደበት (2x) እኔም እንዳከብርህ አንተ መርጠኸኛል በሞገስ ላይ ሞገስ ደርበህልኛል ሁልጊዜ በደስታ አዜምልሃለሁ ራሴን ዝቅ በማድረግ አንተን አክብራለሁ (2x) አዝ፦ ሌላ ቃላት የለኝም አንተን የማከብርበት ግን አንዲያው ተመስገን ልበልህ በሰጠኸኝ አንደበት (2x)
Mezmur debter

Ethio Christian Lyrics Collection