ገና ሰማይ እና ምድር ሳይፈጠር ገና አማልክት የሚባል ሌላ ሳይኖር ብቻህን በክብር ዙፋን ላይ ተቀምጠህ ትመለካለህ ገና ሰማይ እና ምድር ሳይታሰቡ ገና ነፋሳት ሳይወጡ ከመዛግቡ በአእላፋት መላእክት ቀን ከሌት ተከበህ ትመለካለህ/ 8x ክብር የሚለው ቃል ሌላ ሳይከብርበት አንተ ክብር ጠግበህ ዘላለም ኖርክበት ክብር የሚለው ቃል ማንም ሳይከብርበት አንተ ክብርን ጠግበህ ዘላለም ኖርክበት ክብር ማለት የሚያውቀው አንተን ነው መጀመርያ የታወቀው ባንተ ነው እናመልክሃለን እግዚአብሔር