መልካም እረኛ መተማመኛ ኢየሱስ ሆንልኝ ለኔ ጉዳኛ ስጠማ ውሃዬ ስራብም ምግቤ ጠባቂዬ ነው ሆኖ አጠገቤ ነፍሱን ስለኔ ሰውቶልኛል ከክብሩ ወርዶ ተሰቅሎልኛል እንደርሱ ያለ ወዳጅ ከየት አገኛለሁ አዳኜን ውዴን እውደዋለሁ ዳገት ስወጣ አብሮኝ ይወጣል ሸለቆ ስወርድ እርሱ ያወጣኛል ሳዝን ስተክዝ ያበረታኛል ባሴት በደስታ ልቤን ይሞላል በመስቀል ጉዞ በፈተናዬ ይመራኛል ሆኖ መሪዬ በምድር ኑሮ በመከራዬ እርሱ ያጸናኛል ሆኖ አልኝታዬ በለምለሙ መስክ ያስድረኛል በእረፈት ውኃ ዘንድ ሁሌ ይመራኛል ብትር ምርኩዝህ ሁሌ ያጽናኑኛል አንት ከኔ ጋር ነህ ምን ያስፈራኛል