ክብርህን አይ ዘንድ እሻለሁ ረሃቤ ጥማቴ ይኸው ነው ሞገስ ካገኘሁኝ በፊትህ ለምኜ እንድቀበል ከፈቀድህ እንድ ጥያቄ ነው እኔ ያለኝ ጌታዬ ክብርህን አሳየኝ ክብርህን ያዩ አባቶቼ ለአንተ የኖሩትን ኑሮ አይቼ እየዋለ እያደር የጠማኝ ክብርህ ነው ጌታ የራበኝ ምን ዓይነት እሳት ነው ሙሴ ያየው ምን ዓይነት ብርሃን ነው ጳዎሎስ ያየው ምንድነው ጌታዬ የነካቸው ለአንተ እንዲኖሩ ያረጋቸው ደስታን ነው ለኔ ያሰበው ሰላምን ነው ለኔ ያሰበው ሊያድነኝ ነው ጌታ የመጣው ሊያድነኝ ነው ጌታ የመጣው ለዚህ እኮነው ነፍሱን የሰጠው ለዚህ እኮ ነው ነፍሱን የሰጠው አመልከዋለሁ ጌታዬን አመልከዋለሁ አምላኬን አመልከዋለሁ ጌታዬን አመልከዋለሁ አምላኬን ባወራ ስለእርሱ ብናገር ስለእርሱ ባስብም ስለእርሱ ብተርክ ስለእርሱ ይሄ ነው ሃሳቡ የእርሱ የንጉሱ ባወራ ስለእርሱ ብናገር ስለእርሱ ባስብም ስለእርሱ ብተርክ ስለእርሱ ይሄ ነው ሃሳቡ የእርሱ የንጉሱ ውበቱን ላይ ነው ጥሪዬ ግርማውን ላይ ነው ጥሪዬ ውበቱን ላይ ነው ጥሪዬ ግርማውን ላይ ነው ጥሪዬ ባወራ ስለእርሱ ብናገር ስለእርሱ ባስብም ስለእርሱ ብተርክ ስለእርሱ ይሄ ነው ሃሳቡ የእርሱ የንጉሱ