የእኔ ነሽ ብሎ አሳረፈኝ የእኔ ነሽ ብሎ አሳረፈኝ የእርሱ አድሮጐኛል ጌታዬ አሳርፎኛል የእርሱ አድሮጐኛል አሳርፎኛል ሃሳቤን ሁሉ ወዲያ ትቼ ለአላማህ ተነስቼ በጐነትክን ጽድቅህን ላውራ አንተ አለህ ከኔ ጋራ እንደኔማ እንደ ሃሳቤ አመስገኜ መች ጠገቤ ከእንግዲህ የምኖረው ለሞተልኝ ለእርሱ ነው ማን ነው ከእርሱ በቀር ነገን የሚያውቀው ትንፋሼን መንዴን እርሱ የያዘው እግዚአብሔር የሰራት ይህቺ ቀን ዛሬ ናት በእርሱ ደስ እያለኝ ሃሴት ላድርግባት ግሩምና ድንቅ አድርጐ ፈጥሮኛል በፈጥረኝ አምላክ እጅግ ደስ ይለኛል ግሩምና ድንቅ አድርጐ ፈጥሮኛል በፈጠረኝ ጌታ እጅግ ደስ ይለኛል እኔ በእግዚአብሔር ደስ እሰኛለሁ እኔ በፈጣሪዬ ደስ እሰኛለሁ እኔ በመድሃኒቴ ደስ እሰኛለሁ እኒ በእግዚአብሔር ደስ እሰኛለሁ የእኔ ነሽ ብሎ አሳረፈኝ የእኔ ነሽ ብሎ አሳረፈኝ የእርሱ አድሮጐኛል ጌታዬ አሳርፎኛል የእርሱ አድሮጐኛል አሳርፎኛል እርሱ ይሁን ብሎ በፈጠራቸው እራሱ እይቶ መልካም ባላቸው አምላኬ ፍቅሩ በዚህ አለበቃውም የልቡን ሃሳብ አልገለጡትም ፍቅሩን ለኔ እንዲህ ገለጠ ሃሃ ራሱን መባ አድርጐ ስለኔ ሰጠ አምላክ ሰው ሆኖ ምድር መጣና ሃሃ የእርሱ አደርገኝ ሞተልኝና እኔ በእግዚአብሔር ደስ እሰኛለሁ እኔ በፈጣሪዬ ደስ እሰኛለሁ እኔ በመድሃኒቴ ደስ እሰኛለሁ እኒ በእግዚአብሔር ደስ እሰኛለሁ በፈቴ ያለውን ተራራ እያየሁኝ ረዳት እንደሌለው ምን ተስፋ አስቆረጠኝ ተራራን የሰራ ረዳቴ ይመጣና መንገድ ያደርግልኛል ሜዳ ሁን ይልና እርሱ አማኑኤል ከእኔ ጋር ነው እግዚአብሔር እያለ መተከዝ ምንድ ነው እርሱ አማኑኤል ከእኔ ጋር ነው እግዚአብሔር እያለ መተከዝ ምንድ ነው የእኔ ነሽ ብሎ አሳረፈኝ የእኔ ነሽ ብሎ አሳረፈኝ የእርሱ አድሮጐኛል ጌታዬ አሳርፎኛል የእርሱ አድሮጐኛል አሳርፎኛል ምህረት ቸርነቱን ፍቅሩን አይቻለሁ ለሚታመኑበት መከታ ጋሻ ነው አስተማማኝ አምባ እረኛ እርሱ ነው መንጋዎቹን ከእጁ የማይነጠቀው ደስ ይበለኝ እንዲ በዚህ ታላቅ ጌታ ደስታን ባስታጠቀኝ በሰቆቃ ፈንታ ሕይወትን በሰጠኝ ሞቶ በኔ ፈንታ እኔ በእግዚአብሔር ደስ እሰኛለሁ እኔ በፈጣሪዬ ደስ እሰኛለሁ እኔ በመድሃኒቴ ደስ እሰኛለሁ እኒ በእግዚአብሔር ደስ እሰኛለሁ