መዝሙር አልቀይርም ቃሌ ቃል ነውና መልካምነትህን ዘምሬይለሁና ሲሆን ተደስቼ ሳይሆን ተከፍቼ አላማህም ጌታ እኔ አፌን ሞልቼ ዛሬም እላለሁ እንዲህ እላለሁ የሕይወት ራስ ነህ ንጉሤ አልሃለሁ (2x) የሕይወት ራስ ነህ ራስ ለቤቴ ተመስገንልኝ ኢየሱስ አባቴ (2x) ያልደምከምኩበትን ሕይወት ሰጥተኸኛል እንዳገለግልህ እድል ሰጥተኸኛል እርግማኔን ባርኮት አርገህ የቀየርክ ፍጻሜዬ በሃዘን እንዳይዘጋ ነው አልቀለለብኝም ክቡር ነው መዳኔ ምሥጋናን ባበዛ ሲያንስብኝ ነው እኔ የጥረቴ ድካም ሳታደርግብኝ እንዲሁ በፀጋህ ኢየሱስ አዳንከኝ አዳንከኝ ኦ የማንም እጅ የለበትም ስለመዳኔ ስለመትረፈ ተመስገንልኝ አባዬ