Song Lyrics

ምሥጋናውን አልረሳውም

Endalkachew Hawaz
Misganawun Aliresawum
ኦ ሃሌሉያ እግዚአብሔር ያደረገልንን እያሰብን አንድ ላይ ጌታን እናመልከዋለን ። አዝ፦ ምሥጋናውን አልረሳውም ምህረቱን አልዘነጋውም ደስ ይለኛል በማዳኑ አመልከዋለሁኝ በየቀኑ (2x) ያደረገልኝን ቆጥሬ አልጨርሰውም ተናግሬ ብዙ ነውና ምህረቱ ሥሙን አከብራለሁ በየዕለቱ (2x) ምህረቱ እየበዛ ቁጣው ደግሞ እየዘገየ ከሰው ልጆች በምክሩ የተለየ እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም (4x) አዝ፦ ምሥጋናውን አልረሳውም ምህረቱን አልዘነጋውም ደስ ይለኛል በማዳኑ አመልከዋለሁኝ በየቀኑ (2x) ያደረገልኝን ቆጥሬ አልጨርሰውም ተናግሬ ብዙ ነውና ምህረቱ ሥሙን አከብራለሁ በየዕለቱ (2x) ህጉ ለእግሬ ብርሃን ሆኖ ኢኸው ነፍሴን መልሷታል በጽድቅ መንገድ እየመራ በረከቱን አጥግቧታል ክበር ብለው ያንስበታል ንገሥ ብለው ያንስበታል (2x) አዝ፦ (ምሥጋናውን አልረሳውም) ምሥጋናውን አልረሳውም (ምህረቱን አልዘነጋውም) ምህረቱን አልዘነጋውም (ደስ ይለኛል በማዳኑ) ደስ ይለኛል በማዳኑ (አመልከዋለሁኝ በየቀኑ) አመልከዋለሁኝ በየቀኑ (2x) ያደረገልኝን ቆጥሬ አልጨርሰውም ተናግሬ ብዙ ነውና ምህረቱ ሥሙን አከብራለሁ በየዕለቱ (ያደረገልኝን ቆጥሬ) ያደረገልኝን ቆጥሬ (አልጨርሰውም ተናግሬ) አልጨርሰውም ተናግሬ (ብዙ ነውና ምህረቱ) ብዙ ነውና ምህረቱ (ሥሙን አከብራለሁ በየዕለቱ) ሥሙን አከብራለሁ በየዕለቱ በመጥራቱ ሳይጸጸት ወደመንግሥቱ አፍልሶኛል አይጥለኝም አይተወኝም በእጆቹ መዳፍ ላይ ቀርጾኛል ክብሬን ጥዬ ባመሰግነው አይበዛበት ይህም ሲያንሰው ነው (2x) አዝ፦ (ምሥጋናውን አልረሳውም) ምሥጋናውን አልረሳውም (ምህረቱን አልዘነጋውም) ምህረቱን አልዘነጋውም (ደስ ይለኛል በማዳኑ) ደስ ይለኛል በማዳኑ (አመልከዋለሁኝ በየቀኑ) አመልከዋለሁኝ በየቀኑ (2x) ያደረገልኝን ቆጥሬ አልጨርሰውም ተናግሬ ብዙ ነውና ምህረቱ ሥሙን አከብራለሁ በየዕለቱ (ያደረገልኝን ቆጥሬ) ያደረገልኝን ቆጥሬ (አልጨርሰውም ተናግሬ) አልጨርሰውም ተናግሬ (ብዙ ነውና ምህረቱ) ብዙ ነውና ምህረቱ (ሥሙን አከብራለሁ በየዕለቱ) ሥሙን አከብራለሁ በየዕለቱ
Mezmur debter

Ethio Christian Lyrics Collection