አዝ፦ እግዚአብሔር ሰውን ቢሆን ከቶ ምን በዋጠን ምስኪን የሚያጽናና አምላክ ነውና (2x) ወዳጄ መስሎ ጠላት ገብቶ በደከምኩበት አቆሰለኝ አድብቶ ጥርሱን አሳይቶ (2x) ፊት አይቶ አያደላ አምላክ የደሃ ጥላ ሁሉም እኩል ነው ለእርሱ ሥጋ ለባሽ ሁሉ (2x) ተመስገን ተመስገን እግዚአብሔር ተመስገን የወደቅን እኛን ሰው አደረከን የወደቅን እኛን ክብር አለበስከን (2x)