አዝ፦ ድል በድል ጐዳና (2x) ክርስቲያን አሸነፈ ኢየሱስ አለንና (2x) ያን ድቅድቅ ጨለማ የሞትን ሸለቆ ታገለው ክርስቲያን የዕምነት ትጥቁን ታጥቆ አሻፈረኝ ብሎ ለጌታው መከታ የጢሻው ጨለማ ብርሃን ወጣበት ክርስቲያን ፣ ፣ አንዴ ቢ