ሰምቼ ነበረ ስታንኳኳ በሬን ግን አላስተዋልኩም አንተ መሆንህን ብዙ አድክሜሃለሁ አውቃልሁ እራሴ ግን እራርተህልኝ ቤቴ ትመጣ ይሆን አዝ:- እጠብቅሃለሁ ጌታ ባስቀመጥከኝ ቦታ በመጠበቂያዬ ላይ ዳግም እስክትመጣ ድምፅህን አሰማኝ ልቤ እንዲፅናና ግን አንተ ዝም ካልከኝ እፈራለሁና ዝም ስትል ጊዜ ስታጠፋ ድምጽህን ያሰብኩት በሙሉ እንዳልነበር ሲሆን ቀኑ ሲጨላልም ፈርቼ ይህን ሁኔታ መልዕክት ልኬ ነበር ትመጣ ይሆን የሚል አዝ:- እጠብቅሃለሁ ጌታ ባስቀመጥከኝ ቦታ በመጠበቂያዬ ላይ ዳግም እስክትመታ ድምፅህን አሰማኝ ልቤ እንዲፅናና ግን አንተ ዝም ካልከኝ እጠፋለሁና እንግዳዬ ኢየሱስ እረፍ ቤቴ ገብተህ ብዙ የምነግርህ አለኝ ማጫውትህ ልቤ አንተ ቤት ነው ሀሳብህን ፈፅም እጠብቅሃለሁ ከቶ አልሰለችም