በማስተዋል አደርጋለሁ እረኛዬን እሰማዋለሁ ያውቃል ከእኔ በብዙ ሺህ ነፍሴ ይምራሽ አምላክሺ ቀድሞ አይቶ የእኔን መንገድ መራኝ በድንቅ በእርሱ ፈቃድ ግራ ቀኜን ስላየልኝ ተማምኜ እወጣለሁኝ አዝ፦ በችኮላ ከቶ አልወጣም በመኮብለል ደግሞ አልሄድም እግዚአብሔር ይቀድመኛል በፈቃዱ ይመራኛል (2x) በድንኳኔ እጠብቃለሁ የአንተን ትእዛዝ እሰማለሁ ውጣ ካልከኝ እወጣለሁ ጠላቶቼን እመታለሁ ጠላት ለእኔ ለሚያስበው ግድም አይለኝ ስለሚለው የእግዚአብሔር ኃይል ሸፍኖኛል ደሙ እርሱ እኔን ስቦኛል አዝ፦ በችኮላ ከቶ አልወጣም በመኮብለል ደግሞ አልሄድም እግዚአብሔር ይቀድመኛል በፈቃዱ ይመራኛል (2x)