ብርኩማዬ የራስ ድጋፍ የሚያስጥል ከሰይጣን አፍ የሚመልስ ነፍስን የሚሳርፍ ክፉውን ከልክሎ የሚሳልፍ ልክ እንዳንተ ሌላ ማውቀው ስሌለኝ እግዚአብሔር እኔ ልጅህ ጥገኛ ነኝ የዘላለም የዘላለም የዘላለም ጥገኛህ የዘላለም የዘላለም የዘላለም ጥገኛህ ሆደ ሰፊ እንደሰማይ እቅዱ ውብ እንደጧት ፃይ ቃሉን ሲክድ የማይታይ ሁሉን ገዢ ያለከልካይ ካንተ ውጪ ሌላ ማውቀው ስለሌለኝ እግዚአብሔርን እኔ ልጅህ ጥገኛህ ነኝ የክፉ ቀን ፈጥኖ ደራሽ የደስታን ቀን ሚሆን ደጋሽ ከሀጥያት መርዝ ፍቱን አርካሽ ከዘላለም ህይወት አድራሽ ካንተ ውጪ ሌላ ማውቀው ስለሌለኝ እግዚአብሔርን እኔ ልጅህ ጥገኛህ ነኝ የዘላለም የዘላለም የዘላለም ጥገኛህ ነኝ የዘላለም የዘላለም የዘላለም ጥገኛህ ነኝ መደሰቻ እንደድል ዋንጫ ሚያዘምረኝ ኢየሱስ ነህ ውስጤን በሀሴት የምትሞላኝ እስቃለሁ በህልውናህ አቅሌን ስቼ በመንፈስህ ከምድር ስበት ተነስቼ ሲከፋኝም አንተው ጋር ነው የማለቅሰው ሳልደባብቅ የጓዳዬን የማወራው አትታዘብ ወይ አትተወኝ ብወድቅብህ ወጌሻህ ነኝ ትለኛለህ በቃልህ ተማሪ ልብ አለኝ ሚጠይቅህ ምንንም ለማድረግ ሚፈልግህ የምክርህ ጥገኛ የትምህርትህ ማያፍር ማይሰለች እርዳኝ ሊልህ ጥገኛህ