የማዳን እጆችህ ለኔ ኣላጠሩም ባብርሃም ያበቃም ቃልኪዳን የለህም አኔም አባት ምለውን አንተን አግኝቻለሁ ቤተሰብ አርገኸኝ ተቀላቅያለሁ አብርሃም ባያውቀኝ ደርሶ ባያስበኝ አንተ አባቴ ነህ ኣስራአኤል ባይገባው እግዜብሄር አንተ አባቴ ነህ ከአብርሃም ዘር ስሜ ባይጠራ አባቴ የምለው ጌታ አለ ከኔ ጋራ አባቴ የሆነልኝ ጌታ አለ ከኔ ጋራ ድንገት ሳላስበው ስሜ ተቀይሮ ስፍራዬም ሲለወጥ ባርነት ተሽሮ እኔ ምን ኣላለሁ ወደህ ካሳረፍከኝ አባት ሆኜሃለሁ አንተም ልጄ ካልከኝ እግዚኣብሄር አባቴ ሆኖኝ ወዳጅ ተዘልዬ አለሁኝ ዛሬም በርሱ እጅ ይኸው ምልከቱ ደሙ በግንባሬ ጌታ ቀድሞልኛል ሳያገኘኝ አውሬ o አንተ የኔ አባት ሆነህ ባለፍኳቸው አመታት የለም ያጣሁት