ሃይልህ ብዙ ሲሆን ጠላቶች ቢዋሹም የስምህን ጉልበት ባይገነዘቡም በእስትንፋስህ ቃል ታጠፋቸውና ትገናለህ በምድርና በሰማይ እንደገና ስምህ ይከብራል በምድርና በሰማይ እንደገና እግዚእብሄር ያልክልኝ በህይወቴ ይሆናል አምናለሁ የተናገርከኝ ሆኖ አይቻለሁ እኔ አምንሃለሁ እነዚያ በፈረስ መንኮራኩራቸው እኚህም ቢታመኑ በሰረገላቸው ለየት ብለን ስምህ ላይ ድግፍ አልንና ተሰነካክለው ሲወድቁ እኛ ቆምን በምስጋና መታመኛቸው ወደቀ እኛ ቆምን በምስጋና ጆሮዎች እያሉት ከቶ የማይሰማ ቢቆም ሊገዳደር ክብርህን ቢሻማ የኤልያስ አምላክ መች ድካም ያውቅሃል ዛሬም ብርቱ ጉልበታም ነህ ባይኖቻችን አይተንሃል ተማምነንህ ስምህን ጠርተን እኛ መቼ አፍረናል