ላመሰግንህ ይገባኛል ዝምታ ከእኔ ሊርቅ ግድ ይለኛል ውለታ ያለበት ሰው መስዋዕቱ ሁሌ ምሥጋና ነው አዝ፦ ላመስግንህ እጆቼን አንስቼ ላመስግንህ በፊትህ ወድቄ ላመስግንህ ጌታ ላመስግንህ ላመስግንህ ኢየሱስ ላመስግንህን ላመስግንህ ላመስግንህ ተነሺ ዘምሪ ተቀኚ ለክብሩ ይለኛል ሁልጊዜ የበዛ ምህረቱ የሳቅ ሆኖልኛል የደስታ ነው ቤቴ እፎይታ ሆኖልኝ በኢየሱስ አባቴ አዝ፦ ላመስግንህ እጆቼን አንስቼ ላመስግንህ በፊትህ ወድቄ ላመስግንህ ጌታ ላመስግንህ ላመስግንህ ኢየሱስ ላመስግንህን ላመስግንህ ላመስግንህ ልዘምርልህ ላመስግንህ ሞኝነት አይደለም ለእርሱ መዘመሬ ነፍሱን ሰጥቶኝ ነው በሕይወት መኖሬ ታዲያ ላመስግነው የምን ዝምታ ነው ለወደደኝ ጌታ የፍቅር ቅኔ ነው አዝ፦ ላመስግንህ እጆቼን አንስቼ ላመስግንህ በፊትህ ወድቄ ላመስግንህ ጌታ ላመስግንህ ላመስግንህ ኢየሱስ ላመስግንህን (2x)