ያሳብቅብኛል እነበባለሁ የአንተ ምህረት በላዬ ላይ ነው ያሳብቅብኛል እነበባለሁ የአንተ ቸርነት በላዬ ላይ ነው ስትረዳኝ ምስክር ነበረ ምህረትህ ስታነሳኝ ምስክር ነበረ ደግነትህ ስትረዳኝ ምስክር ነበረ ምህረትህ ስታነሳኝ ምስክር ነበረ ደግነትህ እነ እውነትና እነ ፍቅርህ ተሸክመውኝ አለው ቤትህ እነ እውነትና እነ ፍቅርህ ይቅር ብለውኝ አለው ደጅህ ሳልወደድ የወደድከኝ ሳልቆጠር እንደሰው ወደ እኔ የመጣህበት መልካምነት ልክ የለው ትልቅ ሆነህ ሳትንቀኝ ወደ ቤቴ ከመጣህ እኔም አለኝ ብርቱ መስዋት ደራርቤ የምሰጥህ መሰወር እንዴት ይሆንልኛል ያነሳኝ እጅህ ይታዘበኛል መደበቅ እንዴት ይሆንልኛል ምህረትህ ከቦኝ ያዘምረኛል የቋንቋዬ ጉልበት የእውቀቴ ልቀት ተስማምተው ቢያወሩ በጥኡም አንደበት ቢፅፉት በቀለም በህግ ቢያትሙት ማለዳ አዲስ ነው የአንተ ምህረት ያሳብቅብኛል እነበባለሁ የአንተ ምህረት በላዬ ላይ ነው ያሳብቅብኛል እነበባለሁ የአንተ ቸርነት በላዬ ላይ ነው ስትረዳኝ ምስክር ነበረ ምህረትህ ስታነሳኝ ምስክር ነበረ ደግነትህ ስትረዳኝ ምስክር ነበረ ምህረትህ ስታነሳኝ ምስክር ነበረ ደግነትህ እነ እውነትና እነ ፍቅርህ ተሸክመውኝ አለው ቤትህ እነ እውነትና እነ ፍቅርህ ይቅር ብለውኝ አለው ደጅህ በደም ተለውሼ ሳለው ሰው ሳያየኝ አይተኸኝ አትሙቺ ብለኸኝ በአፍህ ቃል ያኖርከኝ ከቶ ላትችል ልትረሳኝ በስምህ የማልክልኝ ቸር መምህሬ ስለአንተማ የማወራው ብዙ አለኝ መሰወር እንዴት ይሆንልኛል ያነሳኝ እጅህ ይታዘበኛል መደበቅ እንዴት ይሆንልኛል ምህረትህ ከቦኝ ያዘምረኛል የቋንቋዬ ጉልበት የእውቀቴ ልቀት ተስማምተው ቢያወሩ በጥኡም አንደበት ቢፅፉት በቀለም በህግ ቢያትሙት ማለዳ አዲስ ነው የአንተ ምህረት ያሳብቅብኛል እነበባለሁ የአንተ ምህረት በላዬ ላይ ነው ያሳብቅብኛል እነበባለሁ የአንተ ቸርነት በላዬ ላይ ነው ስትረዳኝ ምስክር ነበረ ምህረትህ ስታነሳኝ ምስክር ነበረ ደግነትህ ስትረዳኝ ምስክር ነበረ ምህረትህ ስታነሳኝ ምስክር ነበረ ደግነትህ