ለመቆሜ የምሰጠው ምክንያት አንድ ነው አንድ አምላኬ መዳኛዬ ኢየሱስን ነው አልተወኝም ታድጐኛል ጌታዬ (ጌታዬ) እጄን ይዞ እንዳልወድቅ ከላላዬ እንዳልገኝ የጠፋው ሰው ነበርኩኝ በሃጣቴ በብዛቱ የረከስኩኝ የሰውን ዓይን እንኳን ለማየት የፈራሁ ጉዳቴን እንጂ ጥቅሜን የረሳሁ በሕይወቴ (በሕይወቴ) አዝ፦ ሕይወቴ ግን ዛሬ ሕይወቴ ደም ተከፍሎበታል ነፍስ ተሰውቶበታል (2x) እንዳልገኝ የጠፋው ሰው ነበርኩኝ በሃጣቴ በብዛቱ የረከስኩኝ እኔ እንዳልገኝ የጠፋው ሰው ነበርኩኝ በሃጣቴ በብዛቱ የረከስኩኝ አዝ፦ ሕይወቴ ግን ዛሬ ደም ተከፍሎበታል ሕይወቴ ነፍስ ተሰጥቶበታል ሕይወቴ ደም ተከፍሎበታል (2x) ሕይወቴ ሕይወቴ ሕይወቴ ደም ተከፍሎበታል ሕይወቴ ነፍስ ተሰጥቶበታል ሕይወቴ ደም ተከፍሎበታል ሕይወቴ በቀራኒዮ ሞቱ ከሞት ድኛለሁ በመስቀሉ ስራው ልጁ ሆኛለሁ በክርስቶስ ደም . (2) . ዕድሜዬን ዘምኔን አመልከዋለሁ ዕድሜዬን ዘመኔን ሰትቼዋለሁ ዕድሜዬን ዘመኔን አመልከዋለሁ አዝ፦ ሕይወቴ ደም ተከፍሎበታል ሕይወቴ ነፍስ ተሰጥቶበታል ሕይወቴ ደም ተከፍሎበታል ሕይወቴ ነፍስ ተሰጥቶበታል ሕይወቴ