ልባችንን ከእጃችን ጋር በሰማይ ወዳለው ወደ እግዚአብሔር እናነሳለን ክብርንም እንሰጣለን እናመልካለን በፊቱ እንሰግዳለን ሰማይ ዝፋንህ ነው መቀመጫህ ምድርም ለእግሮችህ መርገጫህ ለትልቅነትህ ወሰን ነህ የሌለህ ሰማያትንም በስንዝር የለካህ እንሰግዳለን ለአንተ ክብር ይሁን ጌታ ልባችንን ከእጃችን ጋር በሰማይ ወዳለው ወደ እግዚአብሔር እናነሳለን ክብርንም እንሰጣለን እናመልካለን በፊቱ እንሰግዳለን እስትንፋሽን ለሙታን ትሠጣለህ በባዶ ሸለቆ ውሃን ትሞላለህ ጥበብህን ችሎታህን ማን ይለካዋል ያልነበርን እንደምታኖር አውቀዋል ከፍ ያልከው ጌታ ክብር ይገባሃል ልባችንን ከእጃችን ጋር በሰማይ ወዳለው ወደ እግዚአብሔር እናነሳለን ክብርንም እንሰጣለን እናመልካለን በፊቱ እንሰግዳለን እንዲበላ እንዲጠጣ ለራሱ እንዲኖር ብቻ አልነበርም ሰውን በእጅህ መስራት እንዲያመልክህ በታላቅነት እንዲያከብርህ መሆኑን ተረድቻለሁ እኔን መፍጠርህ ታላቅ ነህ አንተ ጌታ ሆይ ክብር ይሁንልህ ልባችንን ከእጃችን ጋር በሰማይ ወዳለው ወደ እግዚአብሔር እናነሳለን ክብርንም እንሰጣለን እናመልካለን በፊቱ እንሰግዳለን