የተስፋ ቃል ሰጠኝ ገና በልጅነት እኔ አለሁ አለኝ ሃሩሩ እንዳይጐዳኝ እባቡ እንዳይነድፈኝ እንዳይጠጋኝ አቤት የተነሳው የጠላት ዘመቻ ገፍቶ ሊጥለኝ የእርሱ ቤት ደካማ የእኔ ግን በጌታ ሄደ እየበረታ የእኔ ዳኛ ከጐኔ ነበር ( 2x) ከጐኔ (ከጐኔ ከጐኔ) የእኔ ዳኛ ከጐኔ ነበር ( 2x) ከጐኔ (ከጐኔ ከጐኔ) የእኔ ዳኛ ከጐኔ ነበር ( 2x) ከጐኔ (ከጐኔ ከጐኔ) ገና (፫x) ገና ነው ገና (፫x) ነው ገና ነው የአባቴ ስራ ገና ነው በእኔ የጀመረው ገና ነው መቼ ተፈጸመ ገና ነው ማነው ቆሟል ያለ ( 2x) በእጄ ላይ ያለው በትር ከሆነማ ባሕሩን ምታው ለአንተ መንገድ አለ ከሁኔታ በላይ አብ ያዘጋጀው ዛሬ የከበደህ ያስደነገጠኽን የግብጹን ጦረኛ በመዝሙር ልጣለው ጆሮዎችህን ስጠኝ ና ተባበረኛ (አሃሃሃሃሃ) መንፈሱ በላዬ አሁን መጣብኝ (አሃሃሃሃሃ) ያለህበት ችግር ግልጽ ሆኖ ታየኝ (አሃሃሃሃሃ) ለዚህማ አምልኮ ምሥጋና ነው መልሱ (አሃሃሃሃሃ) አሁን ተነሳልህ ኢየሱስ ንጉሡ ወደቀልህ ሰንሰለቱ በኢየሱስ በክንደ ብርቱ ወደቀልህ በሽታው ለዘላለም እንዳታየዉ መንፈስ ቅዱስ እንዲህ ይለኛል እንዲህ ይለኛል እንዲህ ይለኛል ( 2x) ገና (፫x) ገና ነው ገና (፫x) ነው ገና ነው የአባቴ ስራ ገና ነው በእኔ የጀመረው ገና ነው መቼ ተፈጸመ ገና ነው ማነው ቆሟል ያለ ( 2x)