አልበር እንደ ንስር ከደመናው በላይ ወዴት ነው መገኛህ ስፍራ ወሰን አለው ወይ በወርድ ቆላ ብወጣ ወደ ደጋ ውስጥ ውስጤን ታወቀኝ ጌታ አለ ከኔጋ አጠገቤ ነህ ጌታ አጠገቤ ዘልቀህ ገብተሃል ከውስጥ ከልቤ ይታወቀኛል ሁሌ አብሮነትህ ሰላም ተሰማኝ በመገኘትህ ሁሉ ሰላም ነው ጌታ ካለ ሁሉ ደህና ነው ሁሉ በጎ ነው ጌታ ካለ ሁሉ ሸጋ ነው ውስጤን ስሰማው ሳደምጠው ሁሉ ሰላም ሰላም ነው ውጪውን አይቶ ልቤ እንዳሰጋ እርፍ አለ ባንተ ተረጋጋ እሩቅ አይደለህም ካለሁበት አለህ እስከ ምድር ጫፍ ብሄድ በዛም ትገኛለህ ፍጥረት ባንተ አብሮ የለህም ብትባል ምስክር አልሻም ስራህ ይናገራል አጠገቤ ነህ ጌታ አጠገቤ ዘልቀህ ገብተሃል ከውስጥ ከልቤ ይታወቀኛል ሁሌ አብሮነትህ ሰላም ተሰማኝ በመገኘትህ ሁሉ ሰላም ነው ጌታ ካለ ሁሉ ደህና ነው ሁሉ ሰላም ነው ጌታ ካለ ሁሉ ደህና ነው ውስጤን ስሰማ ሳደምጠው ሁሉ ሰላም ሰላም ነው ውጪውን አይቶ ልቤ እንዳሰጋ እርፍ አለ ባንተ ተረጋጋ