በተዘጋ ቤት ውስጥ ገብተሃል ሰላም ይሁን ለኔ ብለሃል ችግሬን የረሳሁብህ ልነሳ እስቲ ያምልክህ በተዘጋ ቤት ውስጥ ገብተሃል ሰላምህን ለኔ ሰተሃል ችግሬን የረሳሁብህ ልነሳ እስቲ ያምልክህ ኮቴ ሳይሰማ በር ሳይንኳኳ ከቤቴ የገባህ ጌታ አንተ ነህ ለካ የታለ ያ እጅህ ስለኔ የደማው ቁስልህ የሻረበት መገኛዬ እርሱ ነህው በተዘጋ ቤት ውስጥ ገብተሃል ሰላም ይሁን ለኔ ብለሃል ችግሬን የረሳሁብህ ልነሳ እስቲ ያምልክህ በተዘጋ ቤት ውስጥ ገብተሃል ሰላምህን ለኔ ሰተሃል ችግሬን የረሳሁብህ ልነሳ እስቲ ያምልክህ በር ዘግተን አዝነን ተቀምጠን እንዳይገድሉን አይሁዶችን ፈርተን ውሎ አደረ ልብ እንደዋለለ ምጠብቀው ጌታ ወዴት አለ ከመከራው የሚያድን ሲታጣ ሲጨላልም ቀን እስከሚወጣ ከተፍ ሲል ባልጠበቅነው ሰዓት ተወገደ መጨነቅ ማባባት የሰላሜ ምንጭ አንተ ሰላሜ ሆይ ላፍታ አትለየን ባክህ ከቤተ ቆይ ጌታ መገኘትህን አትውሰድብኝ ጥጋቤ አንተው ነህ ሌላ ሁሉ ይቅርብኝ