ኢየሱስ አንተ ማለት ለኔ ቅድስናዬ የክብር ልብሴ ከላይ የወረደ የህይወት ሲሳይ በደምህ በጉሌ ገባው ሰማይ ሃሌሉያ ክበር ክበር ክበር ተመስገን ስለማይነገር ስጦታህ ክበር ክበር ተመስገን ስለማይነገር ስጦታህ ሃሌሉያ ክበር ክበር ክበር ተመስገን ስለማይቆጠር ውለታህ ክበር ክበር ተመስገን ስለማይቆጠር ውለታህ እኔ የሃጢያተኞች ዋነኛ አንተ ቅዱስ ደግ ጌታ እንዴት ሆኖ በምን ሂሳብ በመንግስትህ እኔን አሰብከኝ በምህረትህ ጠርተኸኛል ንጉስ ደግ አምላክ ወደሃል ለዚህ ፍቅርህ ምን አላለው በእንባዬ እግርህን አጥባለው ሃሌሉያ ክበር ክበር ክበር ተመስገን ስለማይነገር ስጦታህ ክበር ክበር ተመስገን ስለማይነገር ስጦታህ ሃሌሉያ ክበር ክበር ክበር ተመስገን ስለማይቆጠር ውለታህ ክበር ክበር ተመስገን ስለማይቆጠር ውለታህ ምንም ብሆን አስቀድመው ልጅ ሁኛለው ዛሬም ደግሞ ባለማወቅ ላረኩት አርገህልኝ ምህረት ዛሬም ምንም ብንገዳገድ አልበረደም ያንተ መውደድ ሌላ ባኖር የማይቻለው አባን የምያቅመኝ ወደሃለው ሃሌሉያ ክበር ክበር ክበር ተመስገን ስለማይነገር ስጦታህ ክበር ክበር ተመስገን ስለማይነገር ስጦታህ ሃሌሉያ ክበር ክበር ክበር ተመስገን ስለማይቆጠር ውለታህ ክበር ክበር ተመስገን ስለማይቆጠር ውለታህ ፍቅርህ ብርቱ ነው የኔ ጌታ ፍቅርህ ብርቱ ነው የኔ ጌታ ይቅርታህ ብዙ የኔ ጌታ ምህረትህ ብዙ ነው የኔ ጌታ