ሰው ያልቻለውን የሚችለው ኢየሱስ ነው የተዘጋውን ማህተም የፈታ ኢየሱስ ጌታ እልፍ ኣላፋት ቅዱስ እያሉ ሚሰግዱለት ግርማዊነቱ ህያው ንጉስ ጌታ ኢየሱስ ወንበሩ በሰው የተደፈረ ግርማዊ አይባል ሞቶ የቀረ የእውነት ግርማዊ አንድ ንጉስ ሞትን ያሸነፈ ጌታ ኢየሱስ ከሞት ተነሳ (ኢየሱስ) (2x) መቃብሩን (ኢየሱስ) ባዶ አደረገው (ኢየሱስ) የይሁዳ ነገድ (ኢየሱስ) ሞአ አንበሳው (ኢየሱስ) አንበሳው ኢየሱስ(4x) ከጥንት ጀምሮ ያለ የነበረ ዙፋኑ ጽኑ ነው ከቶ ያልተደፈረ ጉልበት ያለው ሁሉ ሚንብረከክለት አጋንንት ለስሙ ሚንቀጠቀጡለት እርሱ የዘጋውን የሚከፍት የለ የከፈተውን ሚዘጋ የለ በሰማይ በምድር የሌለው አቻ ንጉሰ ነገስት ኢየሱስ ብቻ ፊቱ እንደ ፀሐይ (ኢየሱስ) የሚያበራ ነው (ኢየሱስ) ከበረዶ ይልቅ (ኢየሱስ) ጸጉሩ ነጭ ነው (ኢየሱስ) ዓይኖቹ እንደሳት (ኢየሱስ) ነበልባል ናቸው (ኢየሱስ) እንደ ብዙ ውሆች (ኢየሱስ) ድምጹ አስፈሪ ነው (ኢየሱስ) ዮሐንስ አለ (ኢየሱስ) በክብር ቢያየው (ኢየሱስ) ፊቱ ወደኩኝ (ኢየሱስ) እንደ ሞተ ሰው (ኢየሱስ) ይሄ ነው ንጉሥ (ኢየሱስ) (2x) እንዲህ ነው ንጉሥ (ኢየሱስ) (2x) አንበሳው (ኢየሱስ) (2x) ይገባዋል (ኢየሱስ) ንጉስ መባል የተገባው ዝጉን ማህተም የፈታው ለሌላ አንሰጥም ክብሩን ሞትና ትንሳኤውን መባል ያለበት ሞአንበሳ ሞትን ድል አድርጎ ለተነሳ ሰማይ ያረገ በደመና ዳግም ሚመጣ እንደገና ይሄ ነው ንጉሥ (ኢየሱስ) (4x) አንበሳው ኢየሱስ (2x) ኢየሱስ የደስታዬን ዕልልታ (2x) ንጉሥ ለሆነው ጌታ የደስታዬን ዕልልታ (2x) አስማለሁ ለጌታ የደስታዬን ጩኸት (2x) ለንጉሠ ነገሥት የደስታዬን ጩኸት (2x) እስቲ ልጩኽለት መንፈስ ቅዱስ እስቲ ናልኝ ኢየሱስን አክብርልኝ የውስጤ ጥማት መሻቴ ወልድ ሲከብር በሕይወቴ አምልኮ የሚያምርብኝ ጎኔ ስትቆምልኝ በመውጣት መግባቴ ላይ ንጉሳችን ሁን የበላይ ሁንልኝ የበላይ (4x) ሁንልኝ የበላይ (4x) የበላይ (4x) የበላይ (4x) የበላይ የበላይ እህህህም የበላይ