አለሁ በምህረቱ አለሁ በይቅርታው አለሁ አለሁ ምህረት አግኝቻለሁ እኔ ምን እሆናለሁ አለሁ በምህረቱ አለሁ እየማረኝ አለሁ አለሁ ምህረት አግኝቻለሁ እኔ ምን እሆናለሁ አለሁ ሞቴ ተሽሯል አለሁ ምህሩቱ ገኗል አለሁ ህመምሜን ወስዷል አለሁ እኔ ምን እሆናለሁ እነሚካኤል እነገብሬል እነሱራፌል እነኪሩቤል በክንፎቻቸው ተከልለውት ፊቱ ሚቆሙለት አምላክ የሚሉት በገራፊዎች ፊት ቆመልኝ እሱ ግን ስለኔ ፈቅር ግድ ቢለው ሊያወጣኝ ከሃጥያት ከኩነኔ ዙፋኑ የነበረው ከሰማይ ዳዊትን የረዳ ተንከታተተልኝ ኢየሱስ ከነዝሬት ይሁዳ ፍቅሩ ፈሰሰ ከምህረት ደጅ እግዚአብሔር ከሰማይ ሰጠኝ አንድ ልጅ ኑሮዬን ኑር አለኝ የኔን ልብስ ለበሰ ቆሻሻ ህይወቴን በደሙ ቀደሰ አለሁ ሞቴ ተሽሯል አለሁ ምህሩቱ ገኗል አለሁ ህመምሜን ወስዷል አለሁ እኔ ምን እሆናለሁ ይሁን በምትል ቃል ፍጥረትን የሰራ ጥበብ የሻተውን ጥበብን ያስወራህ አባቶች ሲጠሩት በእሳት የመለሰ እረኛው ዳዊትን ተናግሮ ያነገሰ እንደሚታረድ በግ ዝም አለ ስለኔ ኢየሱስ ፍቅርን የኖረ በተግባር የፍቅር ንጉስ ምድርን ያቆመ በቃሉ ያላንዳች ምሶሶ እሱ ግን ዝም አለ ሞተልኝ የእኔን ውርደት ለብሶ ፍቅሩ ፈሰሰ ከምህረት ደጅ እግዚአብሔር ከሰማይ ሰጠኝ አንድ ልጅ ኑሮዬን ኑር አለኝ የኔን ልብስ ለበሰ ቆሻሻ ህይወቴን በደሙ ቀደሰ አለሁ ሞቴ ተሽሯል አለሁ ምህሩቱ ገኗል አለሁ ህመምሜን ወስዷል አለሁ እኔ ምን እሆናለሁ አለሁ በምህረቱ አለሁ በይቅርታው አለሁ አለሁ ምህረት አግኝቻለሁ እኔ ምን እሆናለሁ አለሁ በምህረቱ አለሁ እየማረኝ አለሁ አለሁ ፍቅሩን ቀምሻለሁ እኔ ምን እሆናለሁ አለሁ ሞቴ ተሽሯል አለሁ አለሁ ምህሩቱ ገኗልን አለሁ አለሁ ህመምሜን ወስዷል አለሁ አለሁ እኔ ምን እሆናለሁ አብ ከላይ ሆኖ ለኔ ራራልኝ አዘነ ሊያድነኝ ሽቶ አንዱ ልጁ ላይ ጨከነ ፍቅር ልሂድ አለ ታዘዘ ለአባቱ ክብሩን ትቶ ወርዶ አዳነኝ በሞቱ ፍቅር እንደ ኢየሱስ የለም (8)