ፈውሱን ፍልጌ ስንከራተት መፍትሄ አጥቼ ስባትት አንዴ ወደዛ አንዴ ወዲህ ስል እሩጬ ሩጬ ልቤ እስኪዝል ከዚህ ሁሉ ጣጣ የገላገለኝ የዳዊት ዘር ነው ቃልን የሰጠኝ በአንዲት ቃል ብቻ ተገላገልኩ ተባረክ ብዬ አመሰገንኩ አዝ፦ ቃል አለኝ በፍፁም አልወድቅም ቃል አለኝ ጌታ የሰጠኝ (2x) (ቃል አለኝ) በልጅነቴ (ቃል አለኝ) ቃል ገብቶልኛል (ቃል አለኝ) እንደማይተወኝ (ቃል አለኝ) ጌታ ነግሮኛል (ቃል አለኝ) ከአሁን በኋላ (ቃል አለኝ) የምኖረው (ቃል አለኝ) ቃሉን ከፊቴ (ቃል አለኝ) አስቀድሜ ነው ቃል አለኝ (5x) ከጨለማ ውስጥ እኔን የጠራኝ አስደናቂውን ብርሃን ያሳየኝ የተናኩትን ና ብሎ ጠርቶ በወንጌል ዘይት ራሴን ቀብቶ የሚያየኝ ሁሉ እስኪገረም አቆመኝ ጌታ ለምስክር እንደ መልካሙ እንደዛ መሬት ቃሉን ዘራብኝ አረኩኝ ሀሴት አዝ፦ ቃል አለኝ በፍፁም አልወድቅም ቃል አለኝ ጌታ የሰጠኝ (2x) (ቃል አለኝ) በልጅነቴ (ቃል አለኝ) ቃል ገብቶልኛል (ቃል አለኝ) እንደማይተወኝ (ቃል አለኝ) ጌታ ነግሮኛል (ቃል አለኝ) ከአሁን በኋላ (ቃል አለኝ) የምኖረው (ቃል አለኝ) ቃሉን ከፊቴ (ቃል አለኝ) አስቀድሜ ነው ቃል አለኝ (5x) እንደ አብርሃም በድንቅ የጠራኝ ሁሉንም ተወው ውጣ አትፍራ ያለኝ እስከ ዓለም ፍጻሜ ከእኔ ጋራ ነው የቃሉ መንፈስ በውስጤን ያለው ስለዚህ አልፈራም አልሸበር ድምፅን ሰማሁኝ ከእግዚአብሔር ወድቄ የምቀር መቼ ሆንኩና ጌታ ነግሮኛል ሄዳልሁ ገና አዝ፦ ቃል አለኝ በፍፁም አልወድቅም ቃል አለኝ ጌታ የሰጠኝ (2x) (ቃል አለኝ) በልጅነቴ (ቃል አለኝ) ቃል ገብቶልኛል (ቃል አለኝ) እንደማይተወኝ (ቃል አለኝ) ጌታ ነግሮኛል (ቃል አለኝ) ከአሁን በኋላ (ቃል አለኝ) የምኖረው (ቃል አለኝ) ቃሉን ከፊቴ (ቃል አለኝ) አስቀድሜ ነው ቃል አለኝ (5x) (ቃል አለኝ) በልጅነቴ (ቃል አለኝ) ቃል ገብቶልኛል (ቃል አለኝ) እንደማይተወኝ (ቃል አለኝ) ጌታ ነግሮኛል (ቃል አለኝ) ከአሁን በኋላ (ቃል አለኝ) የምኖረው (ቃል አለኝ) ቃሉን ከፊቴ (ቃል አለኝ) አስቀድሜ ነው ቃል አለኝ