አንተ ቀርበህ እንጂ በመንገዴ አልደርስብህም ፀጋህ በምነት እንጂ በስራዬ አልፀድቅም ማለቂያ በሌለዉ ፍቅር ማባሪያ በሌለዉ ምህረት ፍፁም አይቀልብኝም ስትመጣ ወዳለሁበት በሚገባኝ ቋንቋ በኔ አነጋገር ወርደህ ያስረዳኸኝ የፈቃድህን ሚስጥር ፍቅር ግድ ብሎህ እንጂ ወደታች ያየኸው አንዳች አይጎልህም የለም ምጨምረው አይቀልብኝም ፍቅርህ አይቀልብኝም አይቀልብኝም መዉደድህ አይቀልብኝም ስትችል መኖር ያለ እኔ እኔን የፈለከዉ በምስልህ እንደ ሠዉ ተገኝተህ ራስህን ባዶ ያረከዉ በላይ ያለዉን ክብርህን ትተህ በዉርደት ያለፍከዉ ደምግባት ዉበትህን ያጣህ ህይወቴን ልታተርፋት ነዉ ከምንም ከማንም ትበልጥብኛለህ ወደኔ ቀርበህ ስትመጣ ልቤ አያቀልህ ገኖልኝ ምህረትህ ተቀብሎኝ ፊትህ ስትሰነብት ቤቴ በዝቶ ትእግስትህ ገና ሳልናገር ቃላቴን አዉጥቼ ደሞም ሳልገልጠዉ የልቤን አዉግቼህ የዉስጤ ሲገባህ መሻቴን ስትፈፅም ይህ ሁሉ እንዲገባኝ ፍፁም (አልቆጥረውም)*2 ካገኘኝ ይህ ሁሉ በጎነት ተገብቶኝ የተቀበልኩት የለም አለምድህ መድኔ አንተ እኮ ብርቅ ነህ ለኔ ዛሬም በልቤ እንደተፈራህ እንደተከበርህ አለህ ባወኩህ በተጠጋሁ ቁጥር ብርቅ ነህ ለኔ ዘዉድ ነህ አይቀልብኝም ምህረትህ አይቀልብኝም አይቀልብኝም ርህራሔህ አይቀልብኝም አይቀልብኝም ትግስትህ አይቀልብኝም አይቀልብኝም ጥበቃህ አይቀልብኝም